ኤጀንሲው ጥቅምት 15 ቀን 2012 ዓ.ም. “ደም ለግሠን ሕይወት እናድን” ለተሠኘው የደም ልገሣ ዘመቻ ከ121 ሺህ በላይ ባለ 350 ሚ.ሊትር የደም መሠብሠብያ ከረጢት ስርጭት ማካሄዱን የክምችት አስተዳደር ባለሙያ ወ/ት ፍሬሕይወት ታምሩ ገለፁ፡፡ ባለሙያዋ የደም መሠብሠብያ ከረጢቶቹ ከ600 ሺህ ብር በላይ ዋጋ እንዳላቸው አስታውቀዋል፡፡ ኤጀንሲው በአሁኑ ሠዓት የተሠበሠበውን ደም ከኤች.አይ.ቪ፣ ጉበት እና ጨብጥ በሽታዎች ለመመርመር የሚውል […]