ኤጀንሲው በሀገሪቱ በመጭው ጊዚያቶች ሊከሰቱ የሚችሉ ለወባ ወረርሽኝ የሚውሉ አርቲመትር + ሉሚፋንትሪን (20+120) ሚ.ግ (ኳርተም) መድኃኒቶችን እያሠራጨ እንደሆነ የክምችት አስተዳደር ባለሙያ አቶ በረከት ተዘራ ዛሬ ህዳር 9 ቀን 2012 ዓ.ም. አስታወቁ፡፡ ኤጀንሲው ከሕብረተሠብ ጤና ኢንስቲትዩት በተላከለት መረጃ መሠረት ለ304 ሺህ 200 ሰዎች የሚውል መድኃኒት እያሠራጨ እንደሚገኝና ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ እንዳላቸው ባለሙያው አስረድተዋል፡፡ ወረርሽኙን […]