April 16, 2024
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ትላንት ማምሻዉን ባቡል ኸይር ድርጅት ዉስጥ ለሚገኙ ሙስሊም ማህበረሰቦች እና ለተቸገሩ ወገኖች የኢፍጣር መርሀ ግብር ያካሄደ ሲሆን ፤ በመርሀ-ግብሩ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አብዱልቃድር ገልገሎ ፤ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ንጉሴ ፤ ዳይሬክተሮች እና ሰራተኞች እንዲሁም የባቡል ኸይር በጎ አድራጎት ድርጅት መስራች ወ/ሮ ሀናን ሙሀመድ ታድመዋል፡፡ የመርሀ-ግብሩ ዋና አላማ ከማህበረሰባችን ጋር […]