April 19, 2024
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት በተለያዩ ሞጅሎች ላይ ለሰራተኞች ሲሰጥ የነበረዉን ስልጠና ለማጠናቀቅ የመጨረሻዉን ዙር ስልጠና በአዳማ እና በሀዋሳ ከተማ እየሰጠ እንደሚገኝ የኢ.አር.ፒ ፕሮጀክት የለውጥ ስራ አመራር ባለሙያ ወ/ሮ አድና በሬ ተናግረዋል፡፡ P2P ፣ In2Rep ፣ H2R ፣ EHS ፣ S2S ፣ I2R ሞጅሎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉን ስልጠና ባለፉት ሳምንታት ማጠናቀቁን እና EWM ፣ TM ፣ […]