April 23, 2024
የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን እና ጥራትን ለማረጋገጥ በድጅታል ቴክኖሎጂ የታቀፈ የተቀናጀ የአሰራር ስርዓትን ስራ ላይ ማዋል ተገቢ መሆኑን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ የተከበሩ ሎሚ በዶ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የመድሃኒት አቅርቦት ስርዓቱን ድጅታላይዝ በማድረግ በቅርቡ ስራ ላይ በሚያውለው የተቀናጀ የመረጃ ስርአት (Enterprise Resource Planning ERP )ትግበራ ሂደት አስመልክቶ ከፓርራማ አባላት ጋር ሚያዚያ […]