የህክምና ግብአቶችን የመጨረሻው ጠቃሚ ጋር ለማድረስ የሚውሉ በመንግስትና ለጋሽ ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ የተገዙ 62 ተሽከርካሪዎች የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ፣ የአገልግሎቱ ከፍተኛ አመራሮች ፣ የለጋሽና አጋር ድርጅት ተወካዬች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ለአገልግሎቱ 19 ቅርንጫፎች የርክክብ ስነስርአት በሚሊኒየም አዳራሽ ተከናውኗል። የቀጥታ ስርጭት ተደራሽነት ለማስፋፋት አለም አቀፍ ለጋሽ ድርጅቶችን በማስተባበር ከጋቪ ፣ ከአፍሪካ […]