የኢትዮጲያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ከ 428 ሚሊዮን ብር በላይ ዋጋ ያላቸው የቲቢና የስጋ ደዌ በሽታዎችን ለማከም የሚውሉ መድኃኒቶችና ግብዓቶች ማሰራጨቱን የቲቢና የወባ ተወካይ የሆኑት ወ/ት ሜሮን ያቆብ ነሐሴ 21 ቀን 2012 ዓ.ም ገለጹ፡፡ ኤጀንሲው TB kit ፣ RHZ እና RH መድኃኒቶቸን ያሰራጨ ሲሆን 428 ሚሊዮን 826ሺህ 613 ብር ወጪ እንዳላቸው ባለሞያዋ አብራረተዋል፡፡ ግብዓቶቹም በኤጀንሲው ቅርጫፎች […]