የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ለ Covid -19 ታካሚዎች የደም ምርመራ ማከናወኛ የላብራቶሪ የሲቢሲ እና የኬሚስትሪ ማሽን በማሰራጨት ተከላ ማከናወን መጀመሩን የክምችት አስተዳደር ባለሙያ ወ/ሮ ሚዛን ገ/ዮሐንስ ግንቦት 13 ቀን 2012 ዓ.ም ገለጹ፡፡ በክልል ጤና ቢሮዎች እና በሆስፒታሎች ጥያቄ መሰረት ለሚሊኒየም አዳራሽ፣ በኦሮሚያ ክልል ለሚገኙ ለሞጆ፣ ለበቆጅ፣ ለሞያሌ፣ ለባሌ ሮቤ ሆስፒታሎች፣ በትግራይ ክልል ለሚገኙ ለሁመራ፣ አክሱም፣ […]