ኤጀንሲው በ3 ቅርንጫፎች ስር ለሚገኙ የተመረጡ 251 ጤና ጣቢያዎች የቀጥታ የመደበኛ መድኃኒት ስርጭት ለማካሄድ ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የመደበኛ መድኃኒቶች የክምችት አስተዳደር ባለሙያ ወ/ት ስምረት የማነ ዛሬ ህዳር 8 ቀን 2012 ዓ.ም. ገለፁ፡፡ ባለሙያዋ ኤጀንሲው ከጤና ሚኒስቴር ጋር ውይይት ማካሄዱን አስታውቀው ስርጭት የሚካሄድባቸው ቅርንጫፎችም ባህርዳር፣ ደሴ እና ጎንደር ናቸው ሲሉ ተናግረዋል፡፡ ወ/ት ስምረት በባህርዳር ቅርንጫፍ 374 […]