በኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አጀንሲ ከባለፈው በጀት አመት እና ከዚያ በፊት በወቅቱ መጋዘን ለመቁረጥ ወይም ለመክፈል ከተራረፉ የወዳደቁ የብረታ ብረት ቁርጥራጮች ሽያጭ ከ 300 ሺህ ብር በላይ ገቢ የተገኘ መሆኑን የጠ/አገ/ን/አስ/ዳይሬክቶሪት አስታወቀ፡፡ ዳይሬክተሩ አቶ ፅጋቡ ገብሩ እንደነገሩን ብክነት ሳይኖር ያለንን ሀብት እንዴት በአግባቡ መጠቀም እንደሚገባን ከካይዘን ፍልስፍና ተጨማሪ አውቀት አግኝተንበታል ብለው ስልጠናውም ለእኛ ዳይሬክቶሪት ጠቃሚነቱ የጎላ […]