የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የሀገር ዉስጥ መድኃኒት አምራቾች ለማሳደግ በቅርበት እየሰራ ይገኛል ፤ በመሆኑም በጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ እና በአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አብዱልቃድር ገልገሎ የሚመራ የሀገር ዉስጥ መድኃኒት አምራች ተወካዮች በተገኙበት የአቅርቦት ሰንሰለቱ መሰረት ያደረ ውይይት አካሄደ ፡፡ አምራቾች የህክምና ግብዓቶችን ለአገልግሎቱ የሚያስረክቡበትን ጊዜና ሂደት ፣ የኤሌክትሮኒክስ መንግስታዊ ግዥ (EGP) ስርዓቱን […]