የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የአዳማ ቅርንጫፍ በ2014 በጀት ዓመት በቅርንጫፉ ለተመዘገቡ በርካታ ክንውኖች ከፍተኛ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ሠራተኞች የእውቅና እና የምስጋና ምስክር ወረቀት መስከረም 28 ቀን 2015 ዓ.ም ተሰጠ። የዋና ዳይሬክተር ፅህፈት ቤት ሀላፊ አቶ እንግዳየሁ ደቀባ በመረሃ ግብሩ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር የአዳማ ቅርንጫፍ የላቀ የስራ አፈጻጸም በማስመዝገብ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱት ቅርንጫፎች አንዱ እንደሆነና ለሌሎችም አርአያ […]
የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ እንዲሁም የጋቪ ዋና ስራ አስኪያጅ ዶ/ር ሲዝ ብርክሌይ የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት በአዳማ ቅርንጫፍ ቅጥር ግቢ በመገኘት በክትባትና ተዛማጅ ጉዳዮች ዙሪያ የተሰሩ ስራዎችን መስከረም 26 ቀን 2015 ዓ.ም ጎብኝተዋል። የጉብኝቱ ዓላማ ከክትባት መድኃኒት ስርጭትና ተደራሽነት ጋር በተያያዘ ከጋቪ በተደረጉ ድጋፎች የተመዘገብ ስኬቶችን እና ያሉ ተግዳሮች ላይ በመወያየት በቀጣይ የጤና […]
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ September 16, 2022 Addis Ababa September 16/2022 (ENA) Ministry of Health and Ethiopian Pharmaceuticals Supply Service (EPSS) have called on investors to enhance their engagement in local production of pharmaceuticals for improved access to medicine in the country. International Pharmaceuticals Suppliers’ Conference was held today in Addis Ababa. In her keynote speech read to […]
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ድርቅ ለተከሰተባቸው ዞኖች ከ15 ሚሊየን በላይ ዋጋ ያላቸው ግብዓቶችን ማሰራጨቱን የመደበኛ ፕሮግራም ክምችት ባለሙያ አቶ አገኘሁ ናደው የካቲት 30 ቀን 2014 ዓ.ም አስታወቁ፡፡ የተሰራጩት ግብዓቶችም በዞኖች ከተከሰተው ድርቅ ጋር ተያይዞ ለሚከሰቱ የተለያዩ በሽታዎችን ለመከላከልና ለመቆጣተር የሚያስችሉ የተለያዩ መድኃኒቶች ፣የህፃናት አልሚ ምግቦች እንዲሁም ውሃ ወለድ በሽታዎችን ማከሚያ መድኃኒቶች መሆናቸውን ባለሙያው አብራርተዋል፡፡ ከተሰራጩት […]
The Dessie branch, one of the branches of the Pharmaceutical Service, has been severely looted and injured by the terrorist and invading #TPLF group. In each case, they have seized it, despite obstacles we can scarcely imagine. “ The branch is well-organized and provides high-quality medicine and other medical supplies to 27 hospitals, 303 health […]
በኢትዮጵያ መድሀኒት አቅራቢ ኤጀንሲ እና በኢትዮጵያ #የልብ ህሙማን ህፃናት መረጃ ማዕከል መካከል ከ14 ሚሊዮን ብር በላይ የሚያወጡ ለህፃናት የልብ ህሙማን የሚውሉ የህክምና ግብአቶች የግዥ ውል ጳጉሜ 3 ቀን 2013 ዓ.ም ተፈርመዋል።የህክምና ግብአቶች የሽያጭ ውል ስምምነቱን በኤጀንሲው በኩል ዋና ዳይሬክተሩ ዶ/ር አብዱልቃድር ገልገሎ እና በልብ ህሙማን መርጃ በኩል የማእከሉ ሜድካል ዳይሬክተር ዶ/ር ሳምሶን አደራ ፈርመዋል ።በተደረገው […]