በአለም ለዘጠነኛ ጊዜ የተከበረው የፋርማሲስቶች ቀን በአዳማ ከተማ በኢትዮጵያ የፋርማሲ ማህበርና በዳኖን ኑትሪካ አዘጋጅነት በደማቅ ሁኔታ ህዳር 25 ፈዋሽ መድኃኒቶች ለሁሉም “Safe and Effective Medicine for ALL” በሚል መርህ በሀገራችን ለስድስተኛ ጊዜ ተከብሮ ውሏል፡፡ በዕለቱ የአዳማ ሆስፒታል ሜዲካል ኮሌጅ ፋርማኮሎጂሰት ዶ/ር ወርቁ በዳኔ “የፋርማሲ ሳይንስ ከየት ወዴት“ በሚልና በጤናው ሴክተር የፋርማሲስት ጉልህ ድርሻ ማብራሪያ የተሰጠ […]