የኤጀንሲው ጎንደር ቅርንጫፍ ሰብል በመሰብሰብ አቅመ ደካሞችን እየረዳ መሆኑን ገለፀ፡፡ ========================
የኤጀንሲው ጎንደር ቅርንጫፍ ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ ምክንያት እየተበላሸ የሚገኘውን የጤፍ
Read More
ወደ ኢመአ አ እንኳን ደህና መጡ
The epicenter of the Ethiopian Pharmaceutical industry
ከሰባ አምስትዓመታት በላይ መድኃኒቶችን፣ የላብራቶሪ ግብዓቶችን፣ የሕክምና መገልገያዎችና መሳሪያዎችን በሀገሪቱ ሙሉ ሲያቀርብ የቆየው የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ በዘርፉ አንጋፋ ድርጅት ነው፡፡ ምንም እንኳን ስያሜው በተለያዩ ጊዜያት የተቀያየረ ቢሆንም መድኃኒት አቅርቦት ሁሌም ቢሆን ዋነኛ ተግባሩ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ከምስረታችን ጀምሮ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር በብዙ እጥፍ ያደገ መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት ኤጀንሲው ሁሉን አቀፍ የሆነ የአሰራር ማሻሻያ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ የተሻሻሉ አሰራሮችን፣ ተራማጅ አመራርን እንዲሁም ብቃት ያላቸው ሠራተኞችን በማካተታችንና የማያቋርጥ ለውጥ ለማድረግ ታጥቀን በመነሳታችን መጪው ጊዜ ለመድኃኒት አቅርቦት ብሩህ እንደሆነ ባለሙሉ ተስፋ ነን፡፡
may, 2025
No Events
የኤጀንሲው ጎንደር ቅርንጫፍ ወቅቱን ባልጠበቀ ዝናብ ምክንያት እየተበላሸ የሚገኘውን የጤፍ
Read More
በግዢ ሂደት ላይ የነበሩ ለHIV Viral Load ምርመራ የሚውሉ ከ50 በላይ የላብራቶሪ ሪኤጀንቶችና ግብዓ
Read More
In for a sustained engagement, not a one off purchase