የእናቶች የሕይወት አድን ጤና ግብዓቶች ወደ ተቀናጀ የመድኃኒት አስተዳደር ስርዓት /IPLS/ ተቀላቀሉ፡፡
በአለም የጤና ድርጅት የተመረጡ 7 የእናቶች የሕይወት አድን ጤና ግብዓቶችን ወደ ተቀናጀ የመ
Read More
ወደ ኢመአ አ እንኳን ደህና መጡ
The epicenter of the Ethiopian Pharmaceutical industry
ከሰባ አምስትዓመታት በላይ መድኃኒቶችን፣ የላብራቶሪ ግብዓቶችን፣ የሕክምና መገልገያዎችና መሳሪያዎችን በሀገሪቱ ሙሉ ሲያቀርብ የቆየው የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ በዘርፉ አንጋፋ ድርጅት ነው፡፡ ምንም እንኳን ስያሜው በተለያዩ ጊዜያት የተቀያየረ ቢሆንም መድኃኒት አቅርቦት ሁሌም ቢሆን ዋነኛ ተግባሩ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ከምስረታችን ጀምሮ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር በብዙ እጥፍ ያደገ መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት ኤጀንሲው ሁሉን አቀፍ የሆነ የአሰራር ማሻሻያ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ የተሻሻሉ አሰራሮችን፣ ተራማጅ አመራርን እንዲሁም ብቃት ያላቸው ሠራተኞችን በማካተታችንና የማያቋርጥ ለውጥ ለማድረግ ታጥቀን በመነሳታችን መጪው ጊዜ ለመድኃኒት አቅርቦት ብሩህ እንደሆነ ባለሙሉ ተስፋ ነን፡፡
may, 2025
No Events
በአለም የጤና ድርጅት የተመረጡ 7 የእናቶች የሕይወት አድን ጤና ግብዓቶችን ወደ ተቀናጀ የመ
Read More
ኤጀንሲው ጥቅምት 10 ቀን 2012 ዓ.ም. ለሚካሄደው የማኅጸን በር ካንሰር ክትባት ዘመቻ ከ179 ሚሊ
Read More
በኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ በ2011 በጀት ዓመት የተገላባጭ ፈንድ /RDF/ ለማሳደግ በተያ
Read More
In for a sustained engagement, not a one off purchase