የሰሜን ክላስተር በበጀት ዓመቱ 84% ቀጥታ የመድኃኒት ስርጭት እንደነበረው አስታወቀ፡፡
3ተኛው የአቅርቦት ሠንሠለት መድረክ ነሐሴ 29 ቀን 2011 ዓ.ም. በጎንደር ከተማ በተካሄደበት ወቅት
Read More
ወደ ኢመአ አ እንኳን ደህና መጡ
The epicenter of the Ethiopian Pharmaceutical industry
ከሰባ አምስትዓመታት በላይ መድኃኒቶችን፣ የላብራቶሪ ግብዓቶችን፣ የሕክምና መገልገያዎችና መሳሪያዎችን በሀገሪቱ ሙሉ ሲያቀርብ የቆየው የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ በዘርፉ አንጋፋ ድርጅት ነው፡፡ ምንም እንኳን ስያሜው በተለያዩ ጊዜያት የተቀያየረ ቢሆንም መድኃኒት አቅርቦት ሁሌም ቢሆን ዋነኛ ተግባሩ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ከምስረታችን ጀምሮ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር በብዙ እጥፍ ያደገ መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት ኤጀንሲው ሁሉን አቀፍ የሆነ የአሰራር ማሻሻያ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ የተሻሻሉ አሰራሮችን፣ ተራማጅ አመራርን እንዲሁም ብቃት ያላቸው ሠራተኞችን በማካተታችንና የማያቋርጥ ለውጥ ለማድረግ ታጥቀን በመነሳታችን መጪው ጊዜ ለመድኃኒት አቅርቦት ብሩህ እንደሆነ ባለሙሉ ተስፋ ነን፡፡
may, 2025
No Events
3ተኛው የአቅርቦት ሠንሠለት መድረክ ነሐሴ 29 ቀን 2011 ዓ.ም. በጎንደር ከተማ በተካሄደበት ወቅት
Read More
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ከነሐሴ 28–30/2011 ዓ.ም. በጎንደር ከተማ ባደረገው 3ኛው የ
Read More
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ከነሐሴ 29 – 30/2011 ዓ.ም. 3ተኛውን የመድኃኒት አቅርቦት ሰ
Read More
In for a sustained engagement, not a one off purchase