ዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያዊያን መብት (ግሎባል አሊያንስ) በኩል ድጋፍ የተደረጉ 11.5 ሚሊዮን ብር የሚገመት የኮሮና ቫይረስ በሽታ መከላከያ ግብዓቶች ወደ መጋዘን ገቡ፡፡
በዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት (Global Alliance for the Right of Ethiopians) ድጋፍ የተደረጉ 11.5
Read More
ወደ ኢመአ አ እንኳን ደህና መጡ
The epicenter of the Ethiopian Pharmaceutical industry
ከሰባ አምስትዓመታት በላይ መድኃኒቶችን፣ የላብራቶሪ ግብዓቶችን፣ የሕክምና መገልገያዎችና መሳሪያዎችን በሀገሪቱ ሙሉ ሲያቀርብ የቆየው የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ በዘርፉ አንጋፋ ድርጅት ነው፡፡ ምንም እንኳን ስያሜው በተለያዩ ጊዜያት የተቀያየረ ቢሆንም መድኃኒት አቅርቦት ሁሌም ቢሆን ዋነኛ ተግባሩ ሆኖ ቆይቷል፡፡ ከምስረታችን ጀምሮ የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር በብዙ እጥፍ ያደገ መሆኑን ግምት ውስጥ በማስገባት ኤጀንሲው ሁሉን አቀፍ የሆነ የአሰራር ማሻሻያ በማድረግ ላይ ይገኛል፡፡ የተሻሻሉ አሰራሮችን፣ ተራማጅ አመራርን እንዲሁም ብቃት ያላቸው ሠራተኞችን በማካተታችንና የማያቋርጥ ለውጥ ለማድረግ ታጥቀን በመነሳታችን መጪው ጊዜ ለመድኃኒት አቅርቦት ብሩህ እንደሆነ ባለሙሉ ተስፋ ነን፡፡
may, 2025
No Events
በዓለም አቀፍ ትብብር ለኢትዮጵያውያን መብት (Global Alliance for the Right of Ethiopians) ድጋፍ የተደረጉ 11.5
Read More
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ Zhejiang Fuanlai Co.Ltd (Fuanlia Textile PLC-Ethiopia) የተባለ የቻይና ኩባ
Read More
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ባለፉት 9 ወራት ከ1.1 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ያላቸው የቤ
Read More
In for a sustained engagement, not a one off purchase