የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት በፕሌስመንት ግዥ ያስገባቸውን 58 አይነት ሪኤጀንቶች ከመጋቢት 12 እስከ 23 ቀን 2014 ዓ.ም ማሰራጨቱን የመድኃኒትና ክምችት ባለሙያ አቶ ብሩክ ክፍሌ ገለጹ፡፡ የተሰራጩት የdimension DXL200 ሪኤጀንቶች ሲሆኑ ለጉበት ፣ለኩላሊት፣ለኮልስትሮልና ለኤሌክትሮ ላይት ምርመራ አገልግሎት እንደሚውሉ አቶ ብሩክ ተናግረዋል፡፡ስርጭቱም በደሴ፣ በባህርዳር፣ በአርባ ምንጭ፣ በጅማ፣ በሰመራና በሀዋሳ ቅርንጫፎች አማካኝነት ለደቡብ ብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች፣ ለአማራ፣ ለኦሮሚያና […]