የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ከአሁን በፊት ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በተፈራረመው የመግባቢያ ሰነድ መሰረት EPSA PMS የተባለውን አውቶሜትድ ወረቀት አልባ የሆነ ለሠራተኞች ምዘና የሚውል ስርዓት ለመተግበር የአሰልጣኞች ስልጠና ከግንቦት 23-29 ቀን 2013 ዓ.ም በአዳማ ከተማ ሰጥቷል።የምዘናው ስርዓት ሠራተኞች የኤጀንሲውን ግቦች ተረድተው የተሻለ አፈጻጸም እንዲኖራቸው ከማስቻሉም ባሻገር ወጪና ጊዜ ቆጣቢ እንደሆነ ፣እንዲሁም ሠራተኞች በስራ አፈጻጸማቸው ልክ […]