Medical Articles & News
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ከሚያቀርባቸው 91 አይነት የጤና ፕሮግራም መድሀኒቶች ውስጥ 81 የሚሆኑት ወይም 89% ያህሉ ውስን አቅራቢ እንዳላቸው ጥናቶች እንደሚያመለክቱ የኤጀንሲው የመድሀኒት ፣የህክምና መሳሪያወች እና መገልገያወች የግዥ አስተዳደር ዘርፍ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ንጉሴ መጋቢት 16 ቀን 2013 ዓ.ም ገለፁ። ኤጀንሲው ከኢትዮጵያ የምግብ እና መድኃኒት ቁጥጥር ባለስልጣን ሙያተኞች ጋር በተጠና ጥናት መሠረት መረጃዎችን […]
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ መጋቢት 8 ቀን 2013 ዓ.ም በአዲስ አበባ ባካሄደው የውይይት መድረክ ከሀገር ውስጥ የ መድኃኒት አምራቾችና አቅራቢዎች በዋናነት የሀገር ዉሰጥ የመድኃኒት ፈላጓታችን ለሟሟላት እየሰሩ ቢሆንም በአለማችንም ሆነ በሀገራችን በተከሰተው ኮሮና ቫይረስ አፈጻጸማቸው በጣም ዝቅተኛ ነው። በ2012 አፈጻጸማቸው 20% ሲሆን በያዝነው በጀት አመት እስከ የካቲት ወር ድረስ በሀገር ውስጥ የመድሀኒት አምራቾችና አቅራቢወች አቅአፈፃፀማቸው 22% […]
ኤጀንሲው እድሜያቸው ከ 0 እስከ 59 ወራት ድረስ ለሚገኙ ሕፃናት የክትባት አገልግሎት የሚውል የፖሊዮ ክትባት /Polio SIA (BOPV) መድኃኒት ማሠራጨቱን የመጋዘን አያያዝ ክምችት አስተዳደር ባለሙያ ወ/ሮ ማስተዋል አበባው አስታወቁየክትባት መድኃኒቱ 8.4 ሚሊየን ህፃናትን መከተብ እንደሚያስችል የተገለፀ ሲሆን ለቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ አፋር፣ አማራ፣ ሐረሪ፣ ሶማሊ እና ኦሮምያ ክልሎች ተሠራጭቷል፡፡የክትባት መድኃኒቱ በኤጀንሲው ቅርንጫፎች አማካኝነት እየተካሄደ ሲሆን 40 […]
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ የኮቪድ 19 የክትባት መድኃኒቶችን ለሁሉም ክልሎች እና የከተማ አስተዳደሮች እየተሠራጨ መሆኑን የስርጭት ቡድን መሪ አቶ ተስፋሁን አብሬ አስታወቁ።የክትባት መድኃኒት ስርጭቱ ጤና ሚኒስቴር ባወጣው የስርጭት ቁጥር መሠረት ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ፣ለኦሮምያ ፣ለአማራ ፣ ለደቡብ ብሔር ብሔረሠቦችና ሕዝቦች ፣ ለሲዳማ ፣ ለጋምቤላ፣ ለትግራይ፣ ለአፋር፣ ለቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ ለሶማሌ፣ ለሀረሪና ለድሬደዋ ከተማ አስተዳደር እንደተሰራጨ […]
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ለትግራይ ክልል የተለያዩ ግብዓቶችን እያሰራጨ መሆኑን የስርጭት ቡድን መሪ አቶ ተስፋሁን አብሬ የካቲት 29 ቀን 2013 ዓ.ም አስታወቁ፡፡ኤጀንሲው በትግራይ ክልል ህግ የማስከበር ዘመቻ ከተካሄደበት ጊዜ አንስቶ በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ ግብዓቶችን ያሰራጨ ሲሆን አሁንም የግብዓቶች ስርጭትም ቀጣይነት እንዳለው ባለሞያው ገልጸዋል፡፡የተሰራጩት ግብዓቶችም Chemicals and Reagents, Pharmaceuticals, Medical Supplies እና Medical Equipments ሲሆኑ በአጠቃላይ […]