ኤጀንሲው እድሜያቸው ከ 0 እስከ 59 ወራት ድረስ ለሚገኙ ሕፃናት የክትባት አገልግሎት የሚውል የፖሊዮ ክትባት /Polio SIA (BOPV) መድኃኒት ማሠራጨቱን የመጋዘን አያያዝ ክምችት አስተዳደር ባለሙያ ወ/ሮ ማስተዋል አበባው አስታወቁየክትባት መድኃኒቱ 8.4 ሚሊየን ህፃናትን መከተብ እንደሚያስችል የተገለፀ ሲሆን ለቤንሻንጉል ጉሙዝ፣ ጋምቤላ፣ አፋር፣ አማራ፣ ሐረሪ፣ ሶማሊ እና ኦሮምያ ክልሎች ተሠራጭቷል፡፡የክትባት መድኃኒቱ በኤጀንሲው ቅርንጫፎች አማካኝነት እየተካሄደ ሲሆን 40 […]