ኤጀንሲው ከሎጅስቲክ አገልግሎት ሠጪ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ጋር ከታህሣሥ 03 እና 04 ቀን 2013 ዓ.ም በአዳማ ከተማ የምክክር መድረክ አካሄደ።የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አብዱልቃድር ገልገሎ በመክፈቻ ንግግራቸው መድረኩ ከኤጀንሲው ባለ ድርሻ አካላት ጋር ያሉትን ማነቆዎች በመለየት ግንኙነትን ለማጠናከር እንደሆነና የመድኃኒት ግዥ ጊዜን በመቀነስ አቅርቦቱን ከፍ ለማድረግ መሆኑን ተናግረዋል።መድኋኒትን ለማቅረብ የሎጅስቲክ ችግር እንደሚያጋጥም ዋና ዳይሬክተሩ […]