Medical Articles & News
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ዛሬ በፅህፈት ቤታቸው በሰጡት መግለጫ በዩኒቨርሲቲዎች ተማሪዎች ባሉበት ሆነው አስፈላጊው ክትትል ይደረግላቸዋል ብለዋል። አስፈላጊ ከሆነም አነስተኛ ስብሰባዎች በጤና ሚኒስቴር እውቅና እና ክትትል ሊደገፉ እንደሚገባም ገልጸዋል። ግብዓትን በተመለከተ ሳሙና አልኮልን ጨምሮ ሌሎች የንፅህና መጠበቂያዎች በስፋት እንደሚሰራጩም አስታውቀዋል። እነዚህን የንፅህና መጠበቂያዎች ሰዎች በቀላሉ እንዲያገኟቸው በተለያዩ አካባቢዎች እንዲቀመጡ ይደረጋልም ነው ያሉት። በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች አሁን ላይ […]
EPSA’s Medical equipment distribution officer, Jea Uga, announced that the Agency began distributing 140 fetal monitors. The officer explained that the monitors would be distributed to 27 hospitals. He further pointed out that the machines have a total cost of over five million birr.
ኤጀንሲው ፌታል ሞኒተር (fetal monitor) የተሠኘ የፅንስ ጤንነት መከታተያ የሕክምና መገልገያ መሣሪያ እያሰራጨ መሆኑን የሕክምና መሣሪያዎች ስርጭት ኦፊሠር አቶ ጂአ ኡጋ ገለፁ፡፡ የሕክምና መገልገያ መሣሪያው ለፅንስ ጤንነት መከታተያ አገልግሎት እንደሚውልና ስርጭቱ ለ27 ሆስፒታሎች እየተካሄደ እንደሚገኝ ኦፊሰሩ አስረድተዋል፡፡ እንደ አቶ ጂአ ገለጻ የሕክምና መገልገያ መሣሪያው ብዛቱ 140 እንደሆነና ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ እንዳለው ታውቋል፡፡
Call for Papers EPSA Research Symposium on Health Supply Chain Management Theme “Evidence based decision for HSCM operation optimization” EPSA is hosting the firstEPSA health supply chain symposiumintended to disseminate research findings to share and support evidence-based decision in the sector under the theme of Evidence based decision for HSCM operation optimizationto be heldon March […]
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ከ14 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ማከም የሚያስችል 971 ሚሊዮን 442 ሺ 127 ብር ወጪ ያላቸው ለሁለተኛው ዙር ዘመቻ (የማህበረሰብ መር ጅምላ የመድኃኒት እደላ) አገልግሎት የሚውሉ የትራኮማ መድኃኒቶች ማሰራጨት መጀመሩን የአቅርቦት ሠንሠለት አማካሪ የሆኑት አቶ ዳንኤል ተፈሪ የካቲት 11 ቀን 2012 ዓ.ም ገለፁ፡፡ ኤጀንሲው እያሰራጨ ያለው የትራኮማ መድኃኒቶች ማለትም Azithromycin Suspension, Azitromycin Tablet […]
Ethiopian Pharmaceuticals Supply Agency set to distribute 971, 442, 127 birr worth of trachoma pharmaceuticals that can treat over 14 million people in the second round of community based mass drug administration campaign announced EPSA’s Supply Chain Technical Advisor, Daniel Teferi on February 18, 2020. The pharmaceuticals under distribution are: Azithromycin Suspension, Azithromycin Tablet and […]
The Ethiopian Pharmaceuticals Supply Agency is distributing 223,137,898 birr worth of modern X-ray machines to hospitals located throughout the country, announced distribution team leader, Shiferaw Bekele, on February 26, 2020. Shiferaw explained that a total of 50 X-ray machines were distributed in an earlier round with 4 sent to hospitals in Tigray regional state, […]
በኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ከ223,137,898.00 ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን ዘመናዊ ድጅታል x_ ray machine በመላ ሃገሪቱ ለሚገኙ ሆስፒታሎች እያሰራጨ እንደሚገኝ በኤጀንሲ የፕ/መ/ህ/መገ/የስርጭት ቡድን መሪ የሆኑት አቶ ሽፈራው በቀለ የካቲት 18/6/12 ዓ.ም ገልጸዋል፡፡ እንደ አቶ ሽፈራው ማብራሪያ ከሆነ ቀደም ሲል በጠቅላላው 50 የሚሆኑ ለትግራይ ክልል 4 ፡ለአፋር ክልል 2፡ለአማራ ክልል 13፡ለኦሮሚያ ክልል 16፡ደቡብ ብ/ብ/ህ/ክልል 10፡ለሶማሌ ክልል […]
በኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ ኤጀንሲ ከ11,885,000.00 ብር በላይ ዋጋ ያላቸውን ዘመናዊ ድጅታል x_ ray machine በመላ ሃገሪቱ ለሚገኙ ሆስፒታሎች እያሰራጨ እንደሚገኝ በኤጀንሲ የፕ/መ/ህ/መገ/የስርጭት ቡድን መሪ የሆኑት አቶ ሽፈራው በቀለ የካቲት 18/6/12 ዓ.ም ገልጸዋል፡፡እንደ አቶ ሽፈራው ማብራሪያ ከሆነ ቀደም ሲል በጠቅላላው 50 የሚሆኑ ለትግራይ ክልል 4 ፡ለአፋር ክልል 2፡ለአማራ ክልል 13፡ለኦሮሚያ ክልል 16፡ደቡብ ብ/ብ/ህ/ክልል 10፡ለሶማሌ ክልል 2 […]