በኢትዮጵያ መድሃኒት አቅራቢ እጀንሲ አመታዊ ዕቅድ ክንውን ምክክር በጎንደር ከተማ ባደረገበት ወቅት የኤጀንሲው የደሴ ቅርንጫፍ በልህቀት ማእከል ትግበራ እንድሁም በአመታዊ ህክምና ግባዓቶች ቆጠራ ክንውን 80 %በማግኘት የ 2ተኛ ደረጃን እውቅና አግኝቶል፡፡ የቅርንጫፉ ስራ አስኪያጅ የሆኑት አቶ እሸቴ ሹሜ እንደገለጹልን ይህ እውቅና የተገኘው ማኔጅመንቱ ፡የትግበራ ቡድኑ/task force/በጣም ትጉህ የሆን ሰራተኞች እንችላለን ብለን አዳማ ላይ የተሰጠንን ኦሬንቴሽን […]