https://zoom.us/webinar/register/WN_gcMuliXwSQyEbY1pPO8D8Q
Medical Articles & News
https://zoom.us/webinar/register/WN_gcMuliXwSQyEbY1pPO8D8Q
አገልግሎቱ የ6 ወር አፈፃፀሙን እየገመገመ ሲሆን ፤ የተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች ፣ ዳይሬክተሮች ፣ የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች እንዲሁም ከኢ.አር.ፒ ፕሮጀክት ቢሮ በአዳማ ከተማ በመገኘት ክንዉናቸዉን በመገምገም ላይ ይገኛሉ። የተቀናጀ የመረጃ አያያዝ ስርአት (ERP) አፈፃፀምና የግማሽ አመት የዉስጥ ኦዲት ክንዉን ዙሪያም ዉይይት እየተካሄደ ይገኛል። አገልግሎቱ በጤና ፕሮግራም ደግሞ ከ17ቢሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የህክምና ግብአቶችን ተቋሙ ማሰራጨት መቻሉን […]
የህክምና ግብአቶችን የመጨረሻው ጠቃሚ ጋር ለማድረስ የሚውሉ በመንግስትና ለጋሽ ድርጅቶች የገንዘብ ድጋፍ የተገዙ 62 ተሽከርካሪዎች የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ፣ የአገልግሎቱ ከፍተኛ አመራሮች ፣ የለጋሽና አጋር ድርጅት ተወካዬች እንዲሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ለአገልግሎቱ 19 ቅርንጫፎች የርክክብ ስነስርአት በሚሊኒየም አዳራሽ ተከናውኗል። የቀጥታ ስርጭት ተደራሽነት ለማስፋፋት አለም አቀፍ ለጋሽ ድርጅቶችን በማስተባበር ከጋቪ ፣ ከአፍሪካ […]
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨አራተኛው አለም አቀፍ የህክምና ግብዓት አቅራቢዎች ጉባኤ << ሀገራዊና አለም አቀፋዊ ትብብር ለጋራ ራዕይ ማቀናጀት ጠንካራ አጋርነትን መገንባት >> በሚል መሪ ቃል የጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ ፣ የአገልግሎቱ ከፍተኛ አመራሮች ፣አለም አቀፍ አቅራቢዎች ፣ የሀገር ውስጥ አምራቾች ፣ የቅርንጫፍ ስራ አስኪያጆች ፣ ዳይሬክተሮች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት በሚሊኒየም አዳራሽ ተካሂዷል ። የሀገር […]
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አብዱልቃድር ገልገሎ ከአጋር አካል ድርጅቱ Clinton Health Access lnitiative(CHAI) ልዑካን ቡድን ጋር ድጋፍ በሚያስፈልጉ ጉዳዮች ዙሪያ ሰፊ ዉይይት አድርገዋል። በዉይይቱ የአገልግሎቱ አሁናዊ የአቅርቦት ሰንሰለት ምን እንደሚመስል ፣ እየተተገበሩ ያሉ የዲጂታል አሰራሮች እንዲሁም ስትራቴጅክ እቅድ ዶ/ር አብዱልቃድር በዝርዝር አቅርበው ፤ በተለይም የክትባቶች ቀጥታ ስርጭትን ለማሳደግ ፣ የቀዝቃዛ ሰንሰለት መጋዘኖች […]
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የሀገር ዉስጥ መድኃኒት አምራቾች ለማሳደግ በቅርበት እየሰራ ይገኛል ፤ በመሆኑም በጤና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴኤታ ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ እና በአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አብዱልቃድር ገልገሎ የሚመራ የሀገር ዉስጥ መድኃኒት አምራች ተወካዮች በተገኙበት የአቅርቦት ሰንሰለቱ መሰረት ያደረ ውይይት አካሄደ ፡፡ አምራቾች የህክምና ግብዓቶችን ለአገልግሎቱ የሚያስረክቡበትን ጊዜና ሂደት ፣ የኤሌክትሮኒክስ መንግስታዊ ግዥ (EGP) ስርዓቱን […]
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የስራ አመራር ቦርድ አባላት የካቲት 8 ቀን 2017ዓ.ም ከተቋሙ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በ11 አጀንዳዎች ዙሪያ በአገልግሎቱ ዋና መስሪያቤት የተወያዩና ዉሳኔ ያስተላለፉ ሲሆን በዋንኛነትም የመድኃኒት አቅርቦት ስርአቱ ከሀገራዊ ማክሮ ኢኮኖሚክ ሪፎርሙ ጋር በተሻለ መልኩ መጣጣም እንዳለበት የጋራ መግባባት ላይ ደርሰዋል። የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትርና የአገልግሎቱ ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ አህመድ ሺዴ እንዳሉት ተቋማዊ […]
የገንዘብ ሚኒስቴር ሚኒስትርና የአገልግሎቱ ቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ አህመድ ሺዴ እንዳሉት ተቋማዊ ሪፎርሞች ከሀገራዊ ማክሮ ኢኮኖሚክ ሪፎርም ጋር የተናበቡ መሆን እንዳለባቸዉ ገልፀዉ ፤ አገልግሎቱም ስትራቴጃዊ እቅዶቹን ከሀገራዊ ሪፎርሙ ጋር የተጣጣመ ማድረግ እንዳለበት ገልፀዋል። በተጨማሪም የሀገር ዉስጥ መድኃኒት አቅራቢዎችም የማምረት አቅማቸዉ እያደገ መምጣቱ ጥሩ ቢሆንም ገበያዉ ላይ ተወዳዳሪ መሆን እንዳለባቸዉ የቦርድ ሰብሳቢዉ ተናግረዋል። የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር […]
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ጋር በአጋርነት ከሚሰሩ በርካታ አለም አቀፍ ግብረ ሰናይ ድርጅቶች መካከል በዋነኝነት ግሎባል ፈንድ ይጠቀሳል ፤ ግሎባል ፈንድ የጤናውን ዘርፍ በመደገፍ ቁልፍ አጋር ሲሆን የግሎባል ፈንድ ኤክስኪዩቲቭ ዳይሬክተር ፒተር ሳንድስ በአገልግሎቱ የካቲት 8/2017 ዓ.ም ጎብኝተዋል ፡፡ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አብዱልቃድር ገልገሎ አገልግሎቱ ያለውን ተቋማዊ መዋቅር ፣ የህክምና ግብዓቶች የክምችት መጠን ፣ […]