የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ጠንካራ የመረጃ ስርዓት እንዲኖር የ ERP ፕሮጀክትን በተለያዩ ምዕራፎች እንዲተገበር እየሰራ ሲሆን ከአሁን በፊት በተቆራረጠ መልኩ ሲተገበር የነበረውን የመረጃ ፍሰት ወደ ተቀናጀ እና እርስ በርስ የሚናበብ የመረጃ ስርዓት በመሆኑ ለመድኃት አቅርቦት ሠንሠለቱ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳሚኖረው የአገልግሎቱ የፋይናንስ እና የጤና ስርዓት ማጠናከር ዘርፍ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ አቅናው ካውዛ ገለፁ፡፡ም/ዋ ዳይሬክተሩ በ change […]