Medical Articles & News
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት በቅርብ ቀን ስራ ላይ የሚያውለው እጅግ ዘመናዊ የተቀናጀ “ERP_SAP” የተባለውን ፕሮጀክት አሁን ያለበት ደረጃ ምን እንደሚመስል የአገልግሎቱ ከፍተኛ አመራሮች ፣ ዳይሬክተሮች ፣ሰራተኞች እና የፕሮጀክቱ ሰራተኞች እንዲሁም የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ አማካሪ ወ/ሮ ሰሚራ ሱልጣን እና የዲጅታል ሄልዝ ባለሙያወች በተገኙበት ሰሞኑን በአዳማ ከተማ ኦሬንቴሽን ተሰጥቷል። የመረጃ ስርዓቱ እንደ ሀገር የተያዘውን የጤና ስርአት […]
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የERP ቴክኖሎጂ አካል የሆነውን SAP ለመተግበር አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅቶች ተጠናበው የ2016 ለቆጠራ የERP ቴክኖሎጂ SAP መሰረት ባደረገ መልኩ እንደሚካሄድ የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልሎት ም/ ዋና ዳይሬክተር አቶ ታሪኩ በላቸው ገለፁ። ቆጠራውን ለሚያስተባብሩ እና ለሚቆጥሩ ሙያተኞች የቅድመ ቆጠራ ኦሬንቴሽን ሰሞኑን ተሠጥቷል። የህክምና ግብአቶች አመታዊ ቆጠራ ሲደረግ በከፍተኛ የሀላፊነት ስሜት እና በጥንቃቄ መሆን […]
የጤና አገልግሎት ተደራሽነትን እና ጥራትን ለማረጋገጥ በድጅታል ቴክኖሎጂ የታቀፈ የተቀናጀ የአሰራር ስርዓትን ስራ ላይ ማዋል ተገቢ መሆኑን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈጉባኤ የተከበሩ ሎሚ በዶ ገለጹ፡፡ የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የመድሃኒት አቅርቦት ስርዓቱን ድጅታላይዝ በማድረግ በቅርቡ ስራ ላይ በሚያውለው የተቀናጀ የመረጃ ስርአት (Enterprise Resource Planning ERP )ትግበራ ሂደት አስመልክቶ ከፓርራማ አባላት ጋር ሚያዚያ […]
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት በተለያዩ ሞጅሎች ላይ ለሰራተኞች ሲሰጥ የነበረዉን ስልጠና ለማጠናቀቅ የመጨረሻዉን ዙር ስልጠና በአዳማ እና በሀዋሳ ከተማ እየሰጠ እንደሚገኝ የኢ.አር.ፒ ፕሮጀክት የለውጥ ስራ አመራር ባለሙያ ወ/ሮ አድና በሬ ተናግረዋል፡፡ P2P ፣ In2Rep ፣ H2R ፣ EHS ፣ S2S ፣ I2R ሞጅሎች ላይ ሲሰጥ የነበረዉን ስልጠና ባለፉት ሳምንታት ማጠናቀቁን እና EWM ፣ TM ፣ […]
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ትላንት ማምሻዉን ባቡል ኸይር ድርጅት ዉስጥ ለሚገኙ ሙስሊም ማህበረሰቦች እና ለተቸገሩ ወገኖች የኢፍጣር መርሀ ግብር ያካሄደ ሲሆን ፤ በመርሀ-ግብሩ የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አብዱልቃድር ገልገሎ ፤ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ንጉሴ ፤ ዳይሬክተሮች እና ሰራተኞች እንዲሁም የባቡል ኸይር በጎ አድራጎት ድርጅት መስራች ወ/ሮ ሀናን ሙሀመድ ታድመዋል፡፡ የመርሀ-ግብሩ ዋና አላማ ከማህበረሰባችን ጋር […]
የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ከመጋቢት 2/2016 ዓ.ም ጀምሮ በተለያዩ ሞጅሎች ላይ የሲስተም ስልጠና እየሰጠ መሆኑ ይታወቃል ፤ በዚህም P2P 3ተኛ ዙር F2R ፣ EWM ፣ እና S2S 2ተኛ ዙር እንዲሁም H2R ሞጅል የመጀመሪያ ዙር ስልጠና በአዳማ እና በሀዋሳ ከተማ መሰጠቱን ቀጥሏል፡፡ የሲስተም ስልጠናዉ በሚፈለገዉ አግባብ እና በቀላሉ እየተሰጠ እንደሚገኝ የንብረት አስተዳደር ወይም የ S2S ሞጅል […]
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ከዚህ ቀደም ሲጠቀምበት ከነበረዉ አሰራር ወደ ERP አሰራር ሲገባ ክፍተት እንዳይኖር ከባለድርሻ አካላት ጋር በአገልግሎቱ አዳራሽ መጋቢት 12/2016 ዓ.ም ዉይይት የተደረገ ሲሆን በቅንጅት መስራት እንደሚገባ ተጠቁሟል። የአገልግሎቱ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ንጉሴ እንዳሉት ተቋሙ አሰራሩን በሚያዘምንበት ወቅት ባለድርሻ አካላት የግብዓት ቆጠራ ላይ የአቅም ግንባታና የግብዓት ድጋፍ ማድረግ እንደሚገባቸዉ ጠቁመዋል። አገልግሎቱ […]
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት 20 ከሚደርሱ የሀገር ዉስጥ የመድኃኒት አምራቾች ግብዓቶችን በመግዛት ያሰራጫል፤ አምራቾቹ ትልቅ የማምረት አቅም ቢኖራቸዉም ጥሬ እቃ የሚገዙበት የዉጭ ምንዛሬ አለመኖር ተግዳሮት ሆኖባቸዉ ቆይቷል፡፡ በዚህም ድጋፍ ለማድረግ በጤና ሚኒስቴር መሪነት የገንዘብ ሚኒስቴር አምራቾቹ የሚያስፈልጋቸዉን 55% የዉጭ ምንዛሬ እንዲያመቻች አሰራር የተዘረጋ ሲሆን፤ በዚህ አግባብ አገልግሎቱ በበጀት አመቱ ከ 19 የሀገር ዉስጥ አምራቾች […]
በአገልግሎቱ የመድኃኒትና የህክምና መገልገያዎች መጋዘን አያያዝና ክምችት አስተዳደር ረቂቅ መመሪያ ላይ የአገልግሎቱ ማኔጅመንት አባላት መጋቢት 9 ቀን 2016 ውይይት ተደርጓል፡፡ ከዚህ በፊት ለረጅም አመታት ስንገለገልባቸው ከነበሩት አንዱ የውስጥ አሰራር፣ የመጋዘን እና ክምችት አስተዳደር መመሪያ ሲሆን ይህ መመሪያ እጥረቶች ያሉበት በመሆኑ አዳዲስ አሠራሮች ተካተው ማሻሻል አስፈላጊ ሆኖ ተገኝቷል ሲሉ የአገልግሎቱ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ታሪኩ በላቸው ተናግረዋል። […]