፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት በባቡል ኸይር የበጎ አድራጎት ድርጅት ድጋፍ ለሚደረግላቸው ዜጎች መጋቢት 20 ቀን 2017 ዓ.ም የኢፍጣር መርሀ ግብር አካሂዷል ። የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ክብርት ወ/ሮ ፍሬህይወት አበበ በባቡል ኸይር በጎ አድራጎት ድርጅት ተገኝተው ለመላው የእስልምና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ1446ኛው የኢድ አል ፈጥር በዓል ዋዜማ በሠላም አደረሳችሁ በማለት መልዕክታቸውን ያስተላለፉ ሲሆን የበጎ አድራጎት […]