፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ በአገልግሎቱ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ዙሪያ መጋቢት 29 ቀን በተቋሙ ዋና መስሪያ ቤት ዉይይት አድርገዋል። የኢ.ፌ.ዴ.ሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የጤና፣ ማህበራዊ ልማት፣ ባህልና ስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ የተከበሩ ወ/ሮ ወርቀሰሙ ማሞ በበኩላቸዉ አዋጁ ከፀደቀ በኋላ እየተሰሩ ያሉ ስራዎች ያለበትን ደረጃ […]