፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨ የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት የፀጥታ ችግር በተከሰተባቸዉ በአማራ ክልልና ሌሎች አካባቢዎች የህክምና ግብዓቶችን ከጤና ሚኒስቴር፣ ከህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት፣ ከአገልግሎቱ ደሴ፣ ባህርዳርና ጎንደር ቅርንጫፍ የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም ከአማራ ክልል የጤና ቢሮ ም/ኃላፊ ጋር ህዳር 5/2016 ዉይይት አድርገዋል፡፡ የህክምና ግብዓቶችን በፀጥታ ችግር ምክንያት ከዋና መስሪያ ቤት ወደ ባህርዳር ቅርንጫፍ በየብስ ትራንስፖርት ማድረስ አዳጋች በመሆኑ በጭነት አዉሮፕላን […]