የኢትዮጵያ መድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት በጤና ተቋማት ተኝተው ለሚታከሙ ህሙማን በሰውነታቸው ውስጥ ያሉትን ንጥረ ነገሮች ለመተካት የሚረዳ Normal Saline/NS/ የተባለ ነብስ አድን ወደ ሀገር ውስጥ ገብቶ ለጤና ተቋማት እየተሰራጨ መሆኑን የአገልግሎቱ ም/ዋና ዳይሬክተር አቶ ሰለሞን ንጉሴ ሚያዝያ 6 ቀን 2014 ዓ.ም ገለጸ፡፡ ከህንድ ሀገር እየገባ እና እየተሰራጨ ያለው ብዛቱ 80 ኮንቴነር በላይ የሆነ 1 .8 ሚሊዮን […]